ልጥፎች

ከኖቬምበር, 2022 ልጥፎች በማሳየት ላይ
ምስል
                     አለም ብርሀኔ ደስታ   ተወዳጅ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን በሚድያው ዘርፍ ጉልህ አሻራ የነበራቸውን ጋዜጠኞች፣ የቴክኒክ ሰዎች ፣ የሚድያ መምህራን ፣ የማስታወቂያ ሚኒስቴር የሥራ መሪዎችን   እያፈላለገ የህይወት ታሪካቸውን እየሰነደ ይገኛል፡፡ ይህ የተሰነደ ታሪክ መዝገበ- አእምሮ መጽሀፍ ቅጽ 2 ላይ የሚወጣ ሲሆን ቅጽ 1 መዝገበ-አዕምሮ ከፍተኛ ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወቃል፡፡   አሁን በዚህ ጽሁፍ    ታሪኩን የምናቀርብለት ሰው አለም ብርሀኔ ደስታ ይባላል፡፡ በአለም በኢትዮጵያ ሬድዮ በቴክኒክ ዘርፍ ላይ ከማገልገሉ በላይ   የጣቢያው የቆየ ታሪካዊ   የስቱድዮ እና የመስክ መሳሪያዎች ተጠብቀው እንዲቆዩ በማድረጉ ስሙ ይነሳል፡፡ በተለይ ኢትዮጵያ ሬድዮ የሬድዮ ቀንን ባከበረ ጊዜ ለኤግዚቢሽን የሚሆኑ የድሮ እቃዎችን በማሰባሰብ አለም የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል፡፡ እንደ አለም አይነት ብርቱ ሰዎች ያለፉበት መንገድ ያስተምራል በሚል እሳቤ የህይወት ታሪኩን እዝራ እጅጉ እንደሚከተለው አሰናድቶታል፡፡         ከልደት   እስከ   ዕድገት መምህር   አለም   ከአባቱ   ከአቶ   ብርሃኔ   ደስታ   ፣ ከእናቱ   ወ/ሮ   ሄዋን   ተድላ   የካቲት   25   1969   ዓ.ም   በቀድሞ   ትግራይ   ክፍለ   ሃገር   በምስራቃዊ   ዞን   ደብረ   ዳሞ   ገዳ...
ምስል
                               ፀሐይ አክሊሉ ቢረሣው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን በሚድያው ዘርፍ ጉልህ አሻራ የነበራቸውን ጋዜጠኞች፣ የቴክኒክ ሰዎች ፣ የሚድያ መምህራን ፣ የማስታወቂያ ሚኒስቴር የሥራ መሪዎችን  እያፈላለገ የህይወት ታሪካቸውን እየሰነደ ይገኛል፡፡ ይህ የተሰነደ ታሪክ መዝገበ- አእምሮ መጽሀፍ ቅጽ 2 ላይ የሚወጣ ሲሆን ቅጽ 1 መዝገበ-አዕምሮ ከፍተኛ ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወቃል፡፡  አሁን በዚህ ጽሁፍ   ታሪኳ የሚዳሰሰው ጋዜጠኛ ፀሐይ አክሊሉ ቢረሣው ናት፡፡ ፀሀይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በእንግሊዝኛ ክፍል ከሪፖርተርነት እስከ ስራ መሪነት ለመድረስ የቻለች ናት፡፡ የህይወት ታሪኳን እንደሚከተለው እዝራ እጅጉ አጠናክሮታል፡፡   የትውልድ ዘመን 1970 ዓ.ም አዲስ አበባ እናት ወ/ሮ ሲሳይነሽ ዓለሙ አባት አቶ አክሊሉ ቢረሳው የትዳር ሁኔታ- ያገባሁ (አቶ ተመስገን ዳምጠው) ፤ የ2  ልጆች እናት (አቤኔዘር 14 ዓመት እና ሀሌሉያ 9 ዓመት ተመስገን)            ትምህርት 1-8 ኢትዮጵያ አንድነት የህዝብ ትምህርት ቤት 9-12 ኮከበ ጽባህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በምኒሊክ መለስተኛ የጤና ባለሙያዎች ማሰልጠኛ ተቋም በጁኒየር አዋላጅነት- ዲፕሎማ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በውጪ ቋንቋዎችና ሥነጽሁፍ / ማይነር ፖለቲካል ሳይንስ -የመጀመሪያ ዲግሪ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን - ሁለተኛ ዲግሪ/ ማስተርስ በአዲስ አበባ ...